የ2026 የዓለም ዋንጫ
ዓርብ፣ ሰኔ 8 2010ማስታወቂያ
ኢራን እና ሞሮኮ ደግሞ አንድ ለ ዜ በሆነ ውጤት ጨዋታቸውን ቀጥለዋል። ቆየት ብሎ ከምሽቱ 3 ሰዓት ላይ ደግሞ ፓርቱጋል እና ስፔን ይጫወታሉ። ዘንድሮ ሩሲያ አስተናጋጅ ስትሆን ትናንት ሳዉዲን 5 ለባዶ ቀጥታለች። በነገራችን ላይ በቀጣይ ከስምንት ዓመት በኋላ የዓለም ዋንጫ አስተናጋጅ ሞሮኮ ትሆናለች ተብሎ ሲጠበቅ፤ ሦስት ሃገራት በጋራ እንዲያዘጋጁ ተወስኗል። ዩናይትድ ስቴትስ ካናዳ እና ሜክሲኮ። ከዋሽንግተን መክብብ ሸዋ ኢትዮጵያውያን የእግር ኳስ ተጫዋጭ አሰልጣኞችን አስተያየት ያካተተ ዘገባ ይሎልናል።
መክብብ ሸዋ
ሸዋዬ ለገሠ