የ2018 የጸሐፊዎች ሽልማት ለእስክንድር ነጋ
ሐሙስ፣ ጥር 10 2010ማስታወቂያ
ሽልማቱ የሚሰጠዉ ዛሬ ምሽት በኔዘርላንድዋ ዴንሃግ ከተማ ዉስጥመሆኑም ታዉቋል። የቬንዝዌላዋ ጋዜጠኛ ዴንሃግ ተገኝታ ሽልማቷን እንደምትወስድ፣ የጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ሽልማት ደግሞ ለባለቤቱ እንደሚላክ ነዉ የተገነገረዉ። የብራስልሱ ወኪላችን ገበያዉ ንጉሴ ዝርዝር ዘገባ አለዉ።
ገበያው ንጉሤ
አርያም ተክሌ
ነጋሽ መሀመድ