ፖለቲካጥር 18 ቀን 2010 ዓ.ም. የዜና መጽሔትTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoፖለቲካTesfalem Waldyes Erago18 ጥር 2010ዓርብ፣ ጥር 18 2010በዕለቱ የዜና መጽሔት ቀዳሚው የኦሮሚያ ክልል ዛሬ ለህግ ታራሚዎች ስላደረገው ይቅርታ የተጠናቀረ ዘገባ ነው። ባለፉት ቀናት ሰላም ርቋት የሰነበተችው የቆቦ ከተማን የዛሬ ውሎ አስመልክቶ ከከተማይቱ ነዋሪዎች ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ ይከተላል። በሊቢያ በእስር የቆዩ ኢትዮጵያውያን ትላንት ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል። ስለተመላሾቹ እና በሊቢያ ስላሉ ኢትዮጵያውያን ዘገባም አካትተናል።https://p.dw.com/p/2rb0Pማስታወቂያ