1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ውይይት፦ ግጭት ተቃውሞና የመንግስት ርምጃዎች

Hirut Melesseእሑድ፣ ጥር 27 2010

በኢትዮጵያ እሥረኞች መፈታት ከጀመሩ በኋላ ተቃውሞ እና ግጭት ጋብ ያለ መስሎ ነበር ።ሆኖም ባለፉት ጥቂት ሳምንታት ውስጥ በተለይ ሰሜን ወሎ ውስጥ በተለያዩ ከተሞች የተነሳው ግጭት አሁንም አለመርገቡ ነው የሚሰማው።

https://p.dw.com/p/2s3AZ