ፖለቲካውይይት፦ የኢህአዴግ ውሳኔ ትርጓሜ እና አፈጻጸምTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoፖለቲካ6 ጥር 2010እሑድ፣ ጥር 6 2010የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ግንባር (ኢህአዴግ) ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አገሪቱ ስለምትገኝበት ወቅታዊ ሁኔታ ለ17 ቀናት ያህል ካካሄደው ሰፊ ምክክር በኋላ ባለፈው ሳምንት ባወጣው መግለጫ ውሳኔዎች ማስተላለፉ ይታወቃል። የኢህአዴግ ውሳኔ ትርጓሜው ምንድነው? አፈጻጸሙስ ምን ሊመስል ይችላል? ውይይት አድርገንበታል።https://p.dw.com/p/2qnbjማስታወቂያ