ፖለቲካ ውይይት፦ ስደት፤ መከራዉ እና መፍትሔዉTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoፖለቲካNegash Mohammed21 ነሐሴ 2009እሑድ፣ ነሐሴ 21 2009ወደ የመን ይቀዝፉ የነበሩ 280 ኢትዮጵያዉያንና ሶማሊያዉያን ስደተኞች ከጀልባ ተወርዉረዉ ባሕር ዉስጥ ሰጥመዋል።የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬሽ ግፉን «ልብ የሚሰብር» ብለዉታል። የጉተሬሽ መስሪያ ቤቶች ባልደረቦች ግን ስደተኞችን በማንገላታት፤ በጥቅም እየደለሉ በመድፈር እና ጉቦ በመቀበል ይወቀሳሉ።ስደት፤ መከራዉና መፍትሔዉ የዛሬው ዉይይታችን ትኩረት ነዉ።https://p.dw.com/p/2ivjNማስታወቂያ