ፖለቲካዉይይት፤ የኢትዮጵያ መንግሥትና የዲያስፖራዉ ግንኙነትTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoፖለቲካAzeb Tadesse Hahn11 ሰኔ 2009እሑድ፣ ሰኔ 11 2009የኢትዮጵያ መንግሥት እና የዲያስፖራዉ ግንኙነት እንዴት ይገመገማል? የኢትዮጵያ ዲያስፖራ የከረረ ተቃውሞ መንስዔው የአገር ውስጥ የፖለቲካ ምኅዳር መጥበብ ነው የሚሉ አሉ። ዉጭ የሚገኘዉ ተቃዋሚ ኃይላት ዓላማ ተመሳሳይ ቢመስልም ለተቃዉሞ በጋራ ሲንቀሳቀሱ ደሞ አይታይም። ምክንያቱ ምንድን ነዉ?https://p.dw.com/p/2essuማስታወቂያ