1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ዉይይት፤ የኢትዮጵያ መንግሥትና የዲያስፖራዉ ግንኙነት

Azeb Tadesse Hahnእሑድ፣ ሰኔ 11 2009

የኢትዮጵያ መንግሥት እና የዲያስፖራዉ ግንኙነት እንዴት ይገመገማል? የኢትዮጵያ ዲያስፖራ የከረረ ተቃውሞ መንስዔው የአገር ውስጥ የፖለቲካ ምኅዳር መጥበብ ነው የሚሉ አሉ። ዉጭ የሚገኘዉ ተቃዋሚ ኃይላት ዓላማ ተመሳሳይ ቢመስልም ለተቃዉሞ በጋራ ሲንቀሳቀሱ ደሞ አይታይም። ምክንያቱ ምንድን ነዉ?

https://p.dw.com/p/2essu