1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል
ውዝግቦች

ከዩናትድ ስቴትስ ካናዳ የሚገቡ ስደተኞች

ዓርብ፣ ሚያዝያ 13 2009

ከዩናይትድ ስቴትስ ዳግም ወደ ካናዳ የሚፈልሱ ስደተኞች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ነዉ

https://p.dw.com/p/2bhUu
Grenzübergang USA Kanada - Flüchtlinge
ምስል Getty Images/AFP/D. Emmert

(Beri.Toronto) USA-Kanada Flüchtlinge - MP3-Stereo

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት የዶናልድ ትራምፕ መስተዳድር ሐገሩ ሥለሚገኙ ስደተኞች የሚከተለዉን መርሕ በመሸሽ ከዩናይትድ ስቴትስ ዳግም ወደ ካናዳ የሚፈልሱ ስደተኞች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ነዉ።የካናዳ መንግሥት እንዳስታወቀዉ አራተኛ ወሩን በያዘዉ በጎርጎሪያዉያኑ 2017 ከዩናይትድ ስቴትስ ካናዳ የገቡት ዳግም ተሰዳጆች ቁጥር 1860 ደርሷል።ከነዚሕ ስደተኞች መካከል ከ880 የሚበልጡት ካናዳ የገቡት ባለፈዉ መጋቢት ነዉ።አክመል ነጋሽ ከቶሮንቶ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።

አክመል ነጋሽ

ነጋሽ መሐመድ

አርያም ተክሌ