ከሞያሌ ለተፈናቀሉት ወገኖች የገንዘብ ርዳታ
ረቡዕ፣ መጋቢት 12 2010ማስታወቂያ
ድርጅቱ ለተፈናቀሉት ወገኖች ለጊዜዉ ፈጥኖ ለመድረስ የሰጠዉ ይህን የገንዘብ ርዳታ በኬንያ ገንዘብ ከአንድ ሚሊየን ሽልንግ በላይ እንደሚሆን ነዉ የተገለጸዉ። የገንዘብ ርዳታዉ ከትናንት በስተያ ለአሜሪካዉ ቀይ መስቀል መሰጡትን ያመለከቱት የድርጅቱ ሊቀመንበር አቶ ታማኝ በየነ ርዳታዉ ሊቀጥል እንደሚችልም አመልክተዋል። መክብብ ሸዋ ከዋሽንግተን ዲሲ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።
መክብብ ሸዋ
ሸዋዬ ለገሠ
ኂሩት መለሰ