የብሪታንያ እርዳታ
ረቡዕ፣ የካቲት 15 2009ማስታወቂያ
የጽህፈት ቤቱን ተግባር ዴይሊ ሜል የተባለው የብሪታንያ ጋዜጣ አሳፋሪ ሲል ወቅሷል ። ዜናው ይፋ የተደረገው 53 የብሪታንያ ምክር ቤት አባላት፣ የብሪታንያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ፣ኢትዮጵያ ውስጥ በእስር ላይ የሚገኙትን ትውልደ ኢትዮጵያዊውን አቶ አንዳርጋቸው ጽጌን እንዲያስፈታ ጥያቄ ባቀረቡበት ወቅት ነው ። የብሪታንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ለኢትዮጵያ የተሰጠው ድጎማ ለሰላም አስከባሪ ኅይሎች እገዛ የሚውል ነው ሲል አስተባብሏል ።
ሐና ደምሴ
ኂሩት መለሰ
ነጋሽ መሐመድ