ትምህርትቤተሰብ የስራ ማዕከልTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoትምህርትShewaye Legesse11 ሰኔ 2009እሑድ፣ ሰኔ 11 2009ዋሽንግተን ዲሲ ውስጥ ከህፃናት አንስቶ እስከ ጎልማሳ ያሉ ኢትዮጵያውያን ተሰባስበው ስዕል የሚስሉበት «ቤተሰብ» የተሰኘ ማዕከል ይገኛል። በተለይ አርብ እና ቅዳሜ ቦታው በጀማሪ እና ችሎታው ባላቸው ሰዓሊያን ይጨናነቃል። ሁለት ኢትዮጵያውያን ሰዓሊያን ናቸው እንደ ቀልድ የጀመሩት። ስለዚሁ ማዕከል ሸዋዬ ለገሰ ከመስራቾቹ አንዱ የሆኑትን አለሜ ታደሰን በዛሬው የመዝናኛ ዝግጅት አነጋግራለች። https://p.dw.com/p/2etZmማስታወቂያ