1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በኦሮምያ የአዲስ አበባ ልዩ ጥቅም ረቂቅ አዋጅ

Hirut Melesseእሑድ፣ ሐምሌ 2 2009

ከ22 ዓመት በኋላ የቀረበውን ረቂቅ ህግ የዘገየ፣ እንደሚነገርለትም የኦሮምያን ጥቅም ለማስጠበቅ ተብሎ ሳይሆን ህዝቡን እርስ በርስ ለማጋጨት ያለመ ነው የሚሉ እና ሌሎችም ትችቶች ይቀርቡበታል። መንግሥት ረቂቅ አዋጁ ቢዘገይም የመንግሥትን ሕዝባዊነት የሚያሳይ ነው ሲል ይከራከራል።

https://p.dw.com/p/2gBC1