ፖለቲካበኦሮምያ የአዲስ አበባ ልዩ ጥቅም ረቂቅ አዋጅTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoፖለቲካHirut Melesse2 ሐምሌ 2009እሑድ፣ ሐምሌ 2 2009ከ22 ዓመት በኋላ የቀረበውን ረቂቅ ህግ የዘገየ፣ እንደሚነገርለትም የኦሮምያን ጥቅም ለማስጠበቅ ተብሎ ሳይሆን ህዝቡን እርስ በርስ ለማጋጨት ያለመ ነው የሚሉ እና ሌሎችም ትችቶች ይቀርቡበታል። መንግሥት ረቂቅ አዋጁ ቢዘገይም የመንግሥትን ሕዝባዊነት የሚያሳይ ነው ሲል ይከራከራል። https://p.dw.com/p/2gBC1ማስታወቂያ