በሳዑዲ የደሞዝ ቅነሳ ተጽዕኖ
ሐሙስ፣ ኅዳር 15 2009ማስታወቂያ
ከያዝነው ወር ጀምሮ ተግባራዊ የተደረገው የደሞዝ ቅነሳ የሹራ ወይንም የሳዑዲ የበላይ ምክር ቤት አባላትን ጨምሮ ለመላው የመንግሥት ሠራተኞች በየደረጃው ይሰጥ የነበረውን የትርፍ ሰዓት ክፍያ ፤ የማንኛውንም የአበል ክፍያ እንዲሁም የትራንስፖርት እና የቤት ኪራይ ክፍያን ሙሉ በሙሉ ከማንሳቱም በላይ ወርሀዊ ደሞዝን እስከ 20 በመቶ ቀንሷል፡፡ የሳዑዲ መንግስት ለዚህ የሰጠዉ ምክንያት ደግሞ የነዳጅ ዋጋ መቀነስ የፈ ሳቢያ በሀገሪቱ የተከሰተውን የባጀት ክፍተት ለመሙላትና ዜጎቹም የቁጠባ ኑሮ እንዲለምዱ የሚል ይገኝበታል፡፡ ስለሺ ሽብሩ ከሪያድ ተጨማሪ ዘገባ አለው ፡፡
ስለሺ ሽብሩ
ሸዋዬ ለገሠ
አዜብ ታደሰ