ኅብረተ ሰብቆይታ ከድምፃዊ ደመረ ለገሠ ጋር To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoኅብረተ ሰብTsehay Chanie Filatie7 መስከረም 2010እሑድ፣ መስከረም 7 2010ትዉልዱና እድገቱ በኦሮሚያ ክልል ባሌ፣ አጋርፋ ከተማ ነዉ። ሙዚቃን የጀመረዉ በአካባቢዉ በሚገኝ የኪነት ቡድን ቢሆንም ከ1979 ዓ/ም ጀምሮ ግን በአጋርፋ ማረሚያ ቤት ኦኬስትራ ዉስጥ በድምፃዊነት ለበርካታ አመታት አገልግሏል። በተለይ በአማርኛና በኦሮምኛ በሚያቀነቅናቸዉ በዓዉደ አመትና የሰርግ ዘፈኖቹ በብዙዎች ዘንድ ተወዳጅነትን አትርፏል።https://p.dw.com/p/2k8Ziማስታወቂያ