ሶርያ እና የምዕራባውያት ሀገራት ጥቃት
ሰኞ፣ ሚያዝያ 8 2010ማስታወቂያ
ሶስቱ ምዕራባውያን ከተለያየ አቅጣጫዎች በድምሩ 105 ሚሳኤሎችን ወደ ሶሪያ በማስወንጨፍ አንደ የኪሚካል ጦር መሳሪያ የምርምር ማዕከልን እና ሁለት ማምረቻዎችን ሙሉ ለሙሉ ማውደማቸውን አስተውቀዋል። የብራስልሱ ዘጋቢያችን ገበያው ንጉሴ አለም አቀፉ ማህብረሰብ ለሶሪያ የአየር ድብደባ የሰጠው ምላሽን ዳስሷል።
ገበያው ንጉሴ
ተስፋለም ወልደየስ
ነጋሽ መሀመድ