ሰማያዊ ፓርቲ ሰላማዊ ሰልፍ ሊያካሂድ ነዉ
ዓርብ፣ መስከረም 5 2010ማስታወቂያ
የፓርቲው አመራሮች ሰላማዊ ሰልፉን ለማካሄድ ከሚመለከተው የአዲስ አበባ መስተዳድር አካላት ጋር ተደጋጋሚ ውይይት ማድረጋቸውን እና ፍቃድ ማግኘታቸውን ለዶይቼ ቬለ ተናግረዋል፡፡ ከአዲስ ጋዜጣዊ መግለጫውን የተከታተለው ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ተከታዩን ዘገባ ከአዲስ አበባ ልኮልናል፡፡
ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
ተስፋለም ወልደየስ
ኂሩት መለሰ