ባህል ማሕሙድ አህመድ በጀርመን ተሸለመTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoባህልAzeb Tadesse Hahn/ 0806171 ሰኔ 2009ሐሙስ፣ ሰኔ 1 2009 አንጋፋው ድምጻዊ ማሕሙድ አህመድ ቅዳሜ ምሽት ግንቦት 26 ቀን 2009 ዓ.ም በጀርመን ፍራንክፈርት ከተማ በተካሄደ ዝግጅት የህይወት ዘመን ሽልማት ተበርክቶለታል፡፡ በዕለቱ ማሕሙድ 76ኛ ዓመቱን የልደት በዓሉን ከታዳሚዎች ጋር አክብሯል፡፡ በዚህ ስነ-ስርዓት ላይ ድምጻዊ ጸሀይ ዩሐንስ የሙዚቃ ዝግጅቱን ሲያቀርብ አብርሐም ወልዴ ደግሞ በክብር እንግድነት ተገኝቷል፡፡https://p.dw.com/p/2eM7Hማስታወቂያ