መረጃን የማግኘት ችግር በኢትዮጵያ15 ኅዳር 2008ረቡዕ፣ ኅዳር 15 2008ጋዜጠኞች ከመንግስት አካላት መረጃ በማግኘት ረገድ ከፍተኛ ችግር እንዳለባቸዉ ተመለከተ። ይህ የተገለፀዉ የኢትዮጵያ እንባ ጠባቂ ተቋም ከኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ጋር በመተባበር ዛሬ በሂልተን ሆቴል ባካሄደዉ የምክክር መድረክ ነዉ።https://p.dw.com/p/1HCbIምስል DWማስታወቂያ[No title]To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 audio በዉይይቱ ጥናታዊ ጽሁፎች የቀረቡ ሲሆን በመረጃ ነጫነት አዋጁና መረጃ በማግኘት ረገድ ያሉ ተግዳሮቶች ተዳሰዋል። ስብሰባዉን የተከታተለዉ የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል። ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር አዜብ ታደሰ