You need to enable JavaScript to run this app.
ወደ ይዘቱ ዝለል
ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል
አዲስ ቪዲዮ
አዲስ ድምፅ
አካባቢ
ኢትዮጵያ
አፍሪቃ
አዉሮጳ
ጀርመን
አርዕስት
ማሕበረሰበ
ሰብአዊ መብት
ጤና
የተፈጥሮ አካባቢ ጥበቃ/የአየር ንብረት
ማዕቀፍ
ፖለቲካ
ስፖርት
ባህል
የቴሌቪዥን የቀጥታ ስርጭት
አዲስ ድምፅ
አዲስ ቪዲዮ
ማስታወቂያ
UTC 16:00 የዓለም ዜና 03.07.2016
26 ሰኔ 2008
እሑድ፣ ሰኔ 26 2008
የዓለም ዜና
https://p.dw.com/p/1JIOv
ማስታወቂያ
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ
ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ
የዓለም ዜና
የዓለም ዜና
የእሥራኤል ጠቅላይ ሚንሥትር ቤኒያሚን ኔታንያሁ ኡጋንዳ፣ ኬንያ፣ ሩዋንዳ እና ኢትዮጵያን እንደሚጎበኙ ተገለጠ። በባንግላዴሽ መዲና ዳካ አንድ ምግብ ቤት ውስጥ ለሰአታት እገታ ፈጽመው 20 ሰዎችን የገደሉት አሸባሪዎች በሀገሪቱ እገዳ የተጣለበት ቡድን አባላት ናቸው ተባለ። የኢራቅ መዲና ባግዳድ ውስጥ ዛሬ በተፈጸሙ ተከታታይ የፈንጂ ጥቃቶች የሞቱት ሰዎች ቁጥር ከ120 እንደሚበልጥ ተዘገበ።