1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

IMF ፕሪዝደንት ለምርመራ በአስር ይቆያሉ

ማክሰኞ፣ ግንቦት 9 2003

የአለማቀፉ የገንዘብ ተቋም IMF ፕሪዝደንት ዶሚኒክ ሽትራዉስ ካን በኒዉዪርክ ፍርድ ቤት ዉስጥ የዋስትና መብታቸዉ ተነፍጎ

https://p.dw.com/p/ROR2
ዶሚኒክ ሽትራዉስ ካን በኒዉዪርክ ፍርድ ቤትምስል AP

ጉዳያቸዉን እስር ቤት ሆነዉ እንዲከታተሉ ተወሰነባቸዉ። ግለሰቡ በአረፉበት በኒዉዪርክ ሆቴል ዉስጥ በምትሰራ ግለሰብ ላይ በፈጸሙት የወሲብ ጥቃት ሳብያ በሰባት ወንጀሎች ነዉ የተከሰሱት። ዝርዝሩን የዋሽንግተኑ ወኪላችን አበበ ፈለቀ ልኮልናል።


አበበ ፈለቀ
አዜብ ታደሰ
ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ