50ኛዉ በበርሊኑ ዓለማቀፍ የቱሪዝም ትዕይንትና ኢትዮጵያ
ሐሙስ፣ መጋቢት 1 2008ማስታወቂያ
ዘንድሮም ትዕይንቱን ሽብር ፈጣሪዎች በያለበት የሚጥሉት ጥቃት የስደተኞች ጎርፍ እንዲሁም ረሃብና ድርቅ የዘንድሮዉን ዝግጅት አጥልቶበት፤ ሃገር ጎብኝዉንና መንገደኛዉን ዉሳኔ ላይ ለመድረስ እንዳይችል አግዶታል። የፊታችን ቅዳሜና እሁድ ለተመልካቾች በይፋ የሚከፈተዉን ይህን ትርዔት የበርሊኑ ወኪላችን ተመልክቶት የሚከተለዉን ዘገባ ልኮልናል።
ይልማ ኃይለሚካአል
አዜብ ታደሰ
ነጋሽ መሐመድ