1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

3ትውልደ ኢትዮጵያውያን ተከሳሾች እና ብይናቸው

ማክሰኞ፣ የካቲት 5 2005

በመላ ዓለም የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በስራ አክባሪነታቸው እና በጨዋነታቸው ነው የሚታወቁት። ሰሞኑን ከወደ ዩ ኤስ አሜሪካ የመጣው ዜና ግን የዚህ ተቃራኒ ሆኖ ተገኝቶዋል።

https://p.dw.com/p/17d3m
Die Göttin Justitia thront im Gegenlicht auf dem Gerechtigkeitsbrunnen in Frankfurt am Main am 25.01.2008. Die Göttin aus der römischen Mythologie gilt als Wahrzeichen und Symbol der Justiz und der Gerechtigkeit. Der Brunnen steht in der Mitte des Römerbergs vor dem Rathaus Römer. Foto: Arne Dedert dpa/lhe +++(c) dpa - Report+++
ምስል picture-alliance/dpa

በዋሽንግተን በሚገኘው የአየር እና የኅዋ ቤተ መዝክር በሆነው በስሚዝሶንያን ሚውዝየም የአውቶሞቢል ማቆሚያ ሥፍራ ወይም ፓርኪንግ ሎት ይሰሩ የነበሩ ሦስት ትውልደ ኢትዮጵያውያን፡ ማለትም፡ ሁለት ሴቶች እና አንድ ወንድ፡ ከአንድ ነጥብ አምስት ሚልዮን ዶላር በላይ አጭበርብረዋል በሚል ተከሰው ጥፋተኛ መሆናቸው ተረጋግጦባቸዋል። ሁለቱ የእሥራት ቅጣት እና የወሰዱትን ገንዘብ እንዲከፍሉ ሲፈረድባቸው አንዷ ብይኑ ሳይሰጥ በፊት ሕይወቷን አጥፍታለች። እነዚህ ሦስት ግለሰቦች በስንት ዓመት ይህን ያህል ገንዘብ ከድርጅቱ ሊያጭበረብሩ ቻሉ? በምን ዓይነት ዘዴስ ተጠቀሙ?

አበበ ፈለቀ

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ