18ኛው ዓለም አቀፍ የኢትዮጵያ ጥናት ጉባዔ 21 ጥቅምት 2005ረቡዕ፣ ጥቅምት 21 2005ኢትዮጵያን በሚመለከቱ የምርምር ዘርፎች ላይ ያተኮሩ፣ ከዓለም ዙሪያ ከተለያዩ ዩንቨርስቲዎችና የምርምር ተቋማት የተውጣጡ ምሁራን፤ እንዲሁም ከኢትዮጵያ ከፍተኛ የትምህርት ማዕከላት የተወከሉ ተመራማሪዎች ከትናንት በስቲያ አንስቶ እስከ ፊታችን ዓርብhttps://p.dw.com/p/16aNYምስል DWማስታወቂያ በሚዘልቀው የ አምስት ቀናት ጉባዔ ድሬዳዋ ውስጥ በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ። ስለ ዘንድሮው 18ኛው ዓለም አቀፍ የኢትዮጵያ ጥናት ጉባዔ፣ ከአዘጋጅ ኮሚቴው አባላት መካከል በኢትዮጵያ የምርምር ተቋም፣ የምርምር ክፍል ኀላፊ የሆኑትን ዶ/ር ዘላለም ተፈራን አነጋግረናል። ሙሉዉን ዝግጅት ያድምጡ ተክሌ የኋላ ሂሩት መለሰ