የተመዘበረዉ የመቅደላ ቅርሰን በዉሰት?
19.04.2018
አፄ ቴዎድሮስ ሃገሬ በጠላት እጅ አትወድቅም ብለዉ ራሳቸዉን ከሰዉ በኋላ በ1868 ዓ.ም ከመቅደላ አምባ የተዘረፉት ቅርሶች በተለይ ከ500 በላይ የተለያዩ የፈጠራ ውጤቶች ያሉባቸዉ የብራና ጽሑፎች፤ ፤ የንጉሣውያን የወርቅ ዘውዶችና ጌጣ ጌጦች፣ እንዲሁም ወደ አስር የሚሆን የኦርቶዶክስ ሃይማኖት ታቦታት በእንግሊዝ የተለያዩ ሙዚየሞች ይገኛሉ።