የብሔር ብሔረሰቦች ቀን በሰመራ
ዓርብ፣ ኅዳር 29 2010ማስታወቂያ
በበዓሉ ላይ የተገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ፤ የሀገሪቱ የፌደራል ሥርዓት የሕዝቦችን እኩልነት ያመጣ እና ህዝቡንም የልማት ተጠቃሚ ያደረገ ነዉ ማለታቸዉን በስፍራዉ የተገኘዉ ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር በላከልን ዘገባ ጠቅሷል። ከዚህም ሌላ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጠንካራ አለት ላይ የተመሠረተች ታላቅ እና የበለፀገች ሀገር ለማነፅ በርትተን እየሠራን ነዉ ማለታቸዉንም አመልክቷል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ሸዋዬ ለገሠ
ነጋሽ መሐመድ