1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ከ1 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን ሀገራቸው ገቡ

ሰኞ፣ ግንቦት 13 2010

የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ መለስ አለም፣ ባለፉት 3 ቀናት 1085 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ሀገራቸው መግባታቸውን ለዶቼቬለ ተናግረዋል።

https://p.dw.com/p/2y4fd
Äthiopien Außenministerium Meles Alem
ምስል DW/Y. Egziabher

ሳዑዲ አረብያ ከኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በቀረበላት ጥያቄ መሠረት ከእስር የፈታቻቸው ከአንድ ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ። የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ መለስ አለም፣ ባለፉት 3 ቀናት 1085 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ሀገራቸው መግባታቸውን ለዶቼቬለ ተናግረዋል። ኢትዮጵያውያኑ የመጓጓዣ ድጋፍ ተደርጎላቸው ወደየቤተሰቦቻቸው እንደተሸኙም ተገልጿል። ቃል አቀባዩን ያነጋገራቸው የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ተከታዩን ዘገባ ልኳል። 


ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ 
ኂሩት መለሰ
ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ