[No title]
ዓርብ፣ ግንቦት 24 2004ማስታወቂያ
አብዛኛው አረጋውያን የራሳቸው ገቢ የላቸውም፣የጤና እና የምግብ ችግሮችም ይገጥማቸዋል። በኢትዮጵያ ውስጥ በመንግስት የተቋቋሙ የአረጋዊያን መጠለያዎች በበቂ ሁኔታ ባይኖሩም አንዳንድ ችግሩን ለመፍታት የሚሞክሩ በጎ አድራጎት ድርጅቶች አልጠፉም። ኑሯቸውን ፈረንሳይ -ፓሪስ ባደረጉ አንዲት ኢትዮጵያዊት ኢትዮጵያ ውስጥ የተቋቋመው « ክብረ ለአረጋዊያን ምግባረ ሰናይ ድርጅትም» ተስፋ ለቆረጡና ረዳት ላጡ በርካታ አረጋውያን እንደደረሰ ይገልፃል። የፓሪሷ ዘጋቢያችን ሐይማኖት ጥሩነህ የዚህን ድርጅት መስራች አነጋግራ የላከችልን ዘገባ አለ።
ሐይማኖት ጥሩነህ
ልደት አበበ
ሒሩት መለሰ