1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጳጉሜ ወር የደቀነው ችግር

ረቡዕ፣ ጳጉሜን 1 2009

በ13ኛ ወር ጳጉሜ የመንግሥት ተቀጣሪዎች ደሞዝ አለመከፈላቸዉ ካለው የኑሮ ውድነት ጋር ሲታይ ችግር እንደፈጠረባቸው ቅሬታቸውን ለዶይቸ ቬለ የገለጹ አሉ ።

https://p.dw.com/p/2jOVT
Geldscheine
ምስል DW/E. Bekele Tekle

ጳጉሜ

ሌሎች ደግሞ ደሞዝ መከፈሉ ቢቀር እንኳ ለሀገር የአምስትና በየአራት ዓመቱ ደግሞ የስድስት ቀን ነፃ አገልግሎት መስጠታቸዉ በመንግሥት በኩል እውቅና እንዲያገኝ ጠይቀዋል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ