የደቡብ ሱዳን የሰላም ተስፋ
ሐሙስ፣ ጥቅምት 1 2011ማስታወቂያ
ቡድኑ ባለፈው ወር መባቻ አዲስ አበባ ላይ የተፈረመው የሰላም ስምምነት በደቡብ ሱዳን ለተጀመረው ሰላምን የማስፈን ጠንካራ ሥራ መሠረት መሆኑንም አመልክቷል። ጉብኝቱን አጠናቅቆ የተመለሰው የአፍሪቃ ኅብረት የሰላም እና የፀጥታ ኮሚሽነር፤ የተመድ የሰላም አስከባሪ ስምሪት ኃላፊ እንዲሁም በደቡብ ሱዳን የሴቶች የድርጅት ተጠሪዎች የተካተቱበት ቡድን አዲስ አበባ ላይ መግለጫ ሰጥቷል። ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ተከታትሎ ተከታዩን ልኮልናል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ሸዋዬ ለገሠ
አርያም ተክሌ