የኦሮሞ ፊደራሊስት ኮንግረስ መግለጫ22 ኅዳር 2008ረቡዕ፣ ኅዳር 22 2008የኦሮሞ ፊደራል ኮንግረስ የኦሮሞ ሕዝብን ማንነት ለመደፍጠጥ ያለመ ነዉ ያለዉን የአዲስ አበባ አጎራባች የኦሮምያ ማስተር ፕላን መንግሥት እንዲሰርዝ ጠየቀ።https://p.dw.com/p/1HG2Zምስል DW/Y.Egziabhareማስታወቂያ ስለዚሁ ጉዳይ የድርጅቱ ከፍተኛ አባላት ዛሬ አዲስ አበባ ላይ መግለጫ ሰተዋል። መግለጫዉን የተከታተለዉ የአዲስ አበባዉ ወኪላችን የክልሉን መንግሥት ምላሽ አካቶ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል። ዮሀንስ ገ/እግዚአብሄር አርያም ተክሌ ሸዋዬ ለገሠ