1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የኦሮሞ ፊደራሊስት ኮንግረስ መግለጫ

ረቡዕ፣ ኅዳር 22 2008

የኦሮሞ ፊደራል ኮንግረስ የኦሮሞ ሕዝብን ማንነት ለመደፍጠጥ ያለመ ነዉ ያለዉን የአዲስ አበባ አጎራባች የኦሮምያ ማስተር ፕላን መንግሥት እንዲሰርዝ ጠየቀ።

https://p.dw.com/p/1HG2Z
Dr. Merera Gudina Addis Abeba Äthiopien Oromo Pressekonferenz PK
ምስል፦ DW/Y.Egziabhare


ስለዚሁ ጉዳይ የድርጅቱ ከፍተኛ አባላት ዛሬ አዲስ አበባ ላይ መግለጫ ሰተዋል። መግለጫዉን የተከታተለዉ የአዲስ አበባዉ ወኪላችን የክልሉን መንግሥት ምላሽ አካቶ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።

ዮሀንስ ገ/እግዚአብሄር


አርያም ተክሌ
ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ