የአባይ ጉዳይ ጉባኤ በአዲስ አበባ
ረቡዕ፣ ግንቦት 8 2010ማስታወቂያ
ግብፅ፣ ሱዳን እና ኢትዮጵያን ያካተተው የሦስትዮሽ ጉባኤ በዝግ የሚካሄድ ሲሆን የመክፈቻው ሥርዓት ብቻ ለጋዜጠኞች ክፍት እንደነበር ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ የላከው ዘገባ ያስረዳል። ዘጋቢያችን በጉዳዩ ላይ ያነጋገራቸዉ የፖለቲካ ተንታኝ የአባይን ውኃ የሚያሳሳት የግብፅ አቋም አሁንም በጥያቄ የሚታይ መሆኑን ጠቁመዋል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
ሸዋዬ ለገሠ
ነጋሽ መሐመድ