የምርጫ ታዛቢዎችን ሥራ የቃኘው ጉባኤ
ሐሙስ፣ ጥቅምት 1 2011ማስታወቂያ
የዓለም አቀፍ የምርጫ ታዛቢዎች የወደፊት ኃላፊነት እና ተግዳሮቶች በሚል ዐብይ ርዕስ በተነጋገረው ሁለት ቀናት በፈጀው ስብሰባ የፓርላማ አባሎች፤ የምርጫ ታዛቢዎች እና ኃላፊዎች የቀድሞ መሪዎች እና መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ተወካዮች የተሳተፉትበት ሲሆን ዛሬ ተጠናቋል። ከብራስልስ ገበያው ንጉሤ ዝርዝር ዘገባ አለው።
ገበያው ንጉሤ
ሸዋዬ ለገሠ
አርያም ተክሌ