የኢትዮጵያ መንግስት ባለስልጣናት ያላቸዉን ንብረትና ሃብት ማስመዝገብ ጀምረዋል።
ከአዲስ አበባ ወኪላችን የላከልን ዘገባ እንደሚለዉ በቀዳሚነት ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊና የምክር ቤቱ አፈጉባኤዎች እንዲሁም የሥራ ባልደረቦቻቸዉ በተከታታይ በማስመዝገብ ላይ ይገኛሉ።
ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
ሸዋዬ ለገሰ
አርያም ተክሌ
ሩሲያዎች የሶሪያ መንግስትን፤ አሜሪካ እና ተከታዮችዋ የመንግሥት ተቃዋሚዎች እና ሸማቂዎችን ደግፈዉ የሶሪያን ሕዝብ ሲያጨርሱ ግን የተባበሩት መንግስታት ድርጅትም፤ የተቀሩት የድርጅቱ አባል ሐገራትም ከዳር ቆመዉ ከማየት በስተቀር ያሉት፤ሊሉ የሚችሉት ነገርም በርግጥ አልነበረም።