1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ከቤንሻንጉል የተፈናቀሉ አማራዎች ጉዳይ

ሰኞ፣ ሚያዝያ 29 2010

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ውስጥ በሚኖሩ የአማራ ብሔር ተወላጆች ላይ ብሔር ተኮር ጥቃት እየተፈፀመ መሆኑን የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት አስታወቀ።

https://p.dw.com/p/2xJkz
Logo Äthiopien Opposition Partei AEUP

የተፈናቀሉትም ችግር ላይ መሆናቸው፤

 የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ዛሬ  ይፋ ባደረገው ሰፊ እና ዝርዝር መግለጫው ብሔር ላይ ያተኮረው ጥቃት  መጠነፈ ማፈናቀል እና ሃብት ንብረት የመዝረፍ እንዲሁም ዘር የማፅዳት ተግባርን እንደሚያካትት አመልክቷል። ተፈናቅለው ወደሌላ አካባቢ ሄደው በቤተክርስቲያን የተጠለሉትም ከተጠጉበት እንዲገፉ ጫና እየተደረገ መሆኑን የሚጠቁም መረጃ እንደደረሳቸውም የፓርቲዉ አመራሮች ዘርዝረዋል። መግለጫውን የተከታተለው ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ  ከአዲስ አበባ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ሸዋዬ ለገሠ

ኂሩት መለሰ