1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ጠ/ሚ ዐቢይ የጀመሩት ተሀድሶ በተንታኖች እይታ

ረቡዕ፣ መስከረም 9 2011

ጠ/ሚንስትር ዐቢይ አህመድ የጀመሩት አስተዳዳራዊ ስልት ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለመላ አፍሪቃም ትኩረት እንደሰጠ በአህጉሩ ሰላም እና ደህንነት ላይ የሚሰሩ ተንታኞች አስታወቁ። ተንታኞቹ እንደሚሉት፣ ጠ/ሚ የሚከተሉት አስተዳዳራዊ ስልት ከአካባቢው ሀገራት በቅርብ ተባብረው በመስራት የአፍሪቃ ሀገራትን ሰላምና ደህንነት የማራመድ ዓላማም ያለው ነው።

https://p.dw.com/p/35BIN
Abiye Ahmed in Addis Ababa
ምስል Reuters/Stinger

ጠ/ሚ ዐቢይ የጀመሩት ተሀድሶ በተንታኖች እይታ

ሃይማኖት ጥሩነህ

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ