1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኤልያስ እና ዳንኤል በዋስ እንዲለቀቁ ተፈረደ

ሰኞ፣ ሐምሌ 10 2009

የኢትዮጵያ ፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ጋዜጠኛ ኤልያስ ገብሩ እና ፖለቲከኛ ዳንኤል ሺበሺ በዋስ እንዲለቀቁ ፈረደ።

https://p.dw.com/p/2ggcr
Symbolbild Hammer im Gerichtssaal
ምስል picture-alliance/ dpa

Beri AA(Gerichtsurteil über Journalist Elias Gebru & Politiker Daniel Shibeshi) - MP3-Stereo

ዛሬ ያስቻለው የኢትዮጵያ ፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ጋዜጠኛ ኤልያስ ገብሩ እና ፖለቲከኛ ዳንኤል ሺበሺ በዋስ እንዲለቀቁ ፈረደ። ችሎቱ የስር ፍርድ ቤት፣ የፍርድ ሂደቱ በዝግ እንዲታይ የሰጠውን ብይን በተመለከተ ለምስክሩ ጥበቃ ሲባል በማለት የስር ፍርድ ቤት ውሳኔን አጽድቋል። በዚሁ መሠረትየአቃቤ ህግ ምስክር የሆኑት አንድ የደህንነት አባል  ዛሬ በዝግ ችሎት መመስከራቸውን የአዲስ አበባው ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ዘግቧል.
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ኂሩት መለሰ