ለሕዝቡ ጥያቄ መንግሥት ምላሽ እንዲሰጥ አሳስቧል፤
ዓርብ፣ ጥቅምት 10 2010ማስታወቂያ
የኦፌኮ የሥራ ኃላፊዎች ዛሬ ከሰዓት በኋላ በሰጡት ኃዜጣዊ መግለጫ፤ በሚደረጉት ሰልፎች የሌሎች ክልሎች ተወላጆች ላይ ጥቃት ማድረስ፣ እንዲሁም ንብረት ማዉደም ተገቢ አይደልም ሲልም አዉግዟል። ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ከአዲስ አበባ ዝርዝር ዘገባ ልኳል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ሸዋዬ ለገሠ
ኂሩት መለሰ