የኤፌኮ አመራር አባላት የፍርድ ቤት ዉሎ፤
ሐሙስ፣ ታኅሣሥ 19 2010ማስታወቂያ
ከዚህም ሌላ ፍርድ ቤት ሲቀርቡ እጃቸዉ የሚታሠርበት ካቴና እንደቀረ፤ የሚጎበኟቸዉ ጠበቆም ሆነ የቤተሰብ ጉዳይም በችሎቱ እንደታየም አመልክተዋል። በተያያዘ የፍርድ ቤት ውሎ የዚሁ ፓርቲ አመራር የሆኑት የነአቶ በቀለ ገርባም ጉዳይ ዛሬ የታየ ሲሆን፤ ለምስክርነት የጠሯቸው የኦሮሚያ ክልል ባለስልጣናት ተለዋጭ ቀጠሮ ፍርድ ቤቱ እንዲሰጣቸዉ መጠየቃቸው ተሰምቷል። አቶ ወንድሙ እንዲያብራሩልኝ ስቱዲዮ ከመግባቴ አስቀድሜ በስልክ ጠይቄያቸዋለሁ።
ሸዋዬ ለገሠ
ነጋሽ መሐመድ