1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮ-ጅቡቲ የምድር ባቡር እንቅስቃሴ

ረቡዕ፣ ነሐሴ 24 2009

የቀድሞዉ የኢትዮ ጅቡቲ የምድር ባቡር አሁን በተሻለ ሁኔታ እያገለገለ እንደሚገኝ እና በመስኩ የዕዉቀት ሽግግር ለማድረግ እየሠራ እንደሚገኝ ተገለጸ።

https://p.dw.com/p/2j5xZ
Äthiopien Alte Eisenbahnverbindung
ምስል DW/Y. Gebreegziabher

ያንሰራራዉ የምድር ባቡር እንቅስቃሴ፤

 የድርጅቱ ኃላፊዎች እና ሠራተኞች ለዶይቼ ቬለ እንደተናገሩት ባቡሩ ከድሬ ደዋ እስከ ጅቡቲ ድንበር ደወሌ ድረስ አገልግሎቱን እየሠጠ ይገኛል። ወደ ድሬደዋ ብቅ ያለዉ ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር እንቅስቃሴዉን በተመለከተ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ሸዋዬ ለገሠ

አርያም ተክሌ