1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ አዲስ አካሄድ

እሑድ፣ መስከረም 27 2011

በኢትዮጵያ የፖለቲካ  ሂደት ብሄራዊ ምርጫ በተለያዬ ሂደትና ሁኔታ ሲደረግ የቆዬ ቢሆንም፤ ሀገሪቱ በቀጣይ ልታካሂደዉ ያሰበችዉ ምርጫ ግን ብዙወችን እያነጋገረ ነዉ። ምክንያቱ ደግሞ ሀገር ቤት ከሚገኙት ተቃዋሚ ፓርቲዎች በተጨማሪ በትጥቅ ትግል ሳይቀር ይታገሉ የነበሩ ድርጅቶች ከዉጭ ወደ ሀገር ቤት በገቡበት ወቅት የሚካሄድ በመሆኑ ነዉ።

https://p.dw.com/p/364OT
Äthiopien Wahlen 2015
ምስል DW/E. Bekele

በኢትዮጵያ የፖለቲካ  ሂደት ብሄራዊ ምርጫ በተለያዬ ሂደትና ሁኔታ ሲደረግ የቆዬ ቢሆንም፤ ሀገሪቱ በቀጣይ ልታካሂደዉ ያሰበችዉ ምርጫ ግን ብዙወችን እያነጋገረ ነዉ። ምክንያቱ ደግሞ ሀገሪቱ በጀመረችዉ አዲስ የለዉጥ ጎዳና  ሀገር ቤት ከሚገኙት ተቃዋሚ ፓርቲዎች በተጨማሪ በትጥቅ ትግል ሳይቀር ይታገሉ የነበሩ ድርጅቶች ከዉጭ ወደ ሀገር ቤት በገቡበት ወቅት የሚካሄድ በመሆኑ ነዉ። ለመሆኑ የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ከዉጭ የመጡትን ፓርቲዎች ከሀገር በቀሎቹ ጋር አብሮ ለማስተናገድ ምን ዝግጅት እያደረገ ነዉ። ባልደረባችን ጌታቸው ተድላ ሀይለጊዮርጊስ የቦርዱን የህዝብ ግንኙነት አነጋግሮ ተከታዩን ዘገባ አጠናቅሯል።

ጌታቸው ተድላ ሀይለጊዮርጊስ

ጸሀይ ጫኔ

አዜብ ታደሰ