1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

«ስምነቱ ተስፋ ሰጪ ነዉ»አሕመዲን ጀበል

ረቡዕ፣ ሰኔ 27 2010

ትናንቱ ዉይይት እና ሥምምነት እስካሁን የነበረዉን የሙስሊሙን ማሕበረሰብ ጥያቄ ለመመለስ ተስፋ ሰጪ መሆኑን አዲስ የተዋቀረዉ ኮሚቴ እና የሙስሊም መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴም  አባል ደራሲ አሕመዲን ጀበል አስታዉቀዋል

https://p.dw.com/p/30qFm
Screenshot Facebook Äthiopien
ምስል Facebook/Office of the Prime Minister-Ethiopia

MMT (Interview) Ethiopian Muslim Albitration Comitee member-Ahmedin Jabel - MP3-Stereo

የኢትዮጵያ የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ባለሥልጣናት እና የሙስሊሞች መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ መሪዎች ትናንት የደረሱበትን ሥምምነት እና የወደፊት ዕቅዳቸዉን ዛሬ አዲስ አበባ ዉስጥ ለሙስሊሙ ሕብረተሰብ ይፋ አድርገዋል።የትናንቱ ዉይይት እና ሥምምነት እስካሁን የነበረዉን የሙስሊሙን ማሕበረሰብ ጥያቄ ለመመለስ ተስፋ ሰጪ መሆኑን አዲስ የተዋቀረዉ ኮሚቴ እና የሙስሊም መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴም  አባል ደራሲ አሕመዲን ጀበል አስታዉቀዋል።አቶ አሕመዲን እንደሚሉት መንግሥት ከእንግዲሕ በሙስሊሞች ጉዳይ ጣልቃ እንደማይገባ ጠቅላይ ሚንስትር ዓብይ አሕመድ ቃል ገብተዋል።ደራሲ አሕመዲን ጀበልን ነጋሽ መሐመድ በስልክ አነጋግሯቸዋል።

ነጋሽ መሐመድ

አርያም ተክሌ