1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ መንግሥት እና የኦብነግ ድርድር

ረቡዕ፣ መስከረም 9 2011

የኢትዮጵያ መንግሥት እና የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃ አውጪ ግንባር፣ ኦብነግ የልዑካን ቡድን በኤርትራ መዲና አስመራ ድርድር ጀመሩ። ሁለቱ ቡድኖች ትናንት ባወጡት የጋራ መግለጫ በድርድሩ ማዕቀፍ እና በድርድሩ በተነሱ ነጥቦች ላይ መግባባታቸውን ኦብነግ በትዊተር ገጹ ይፋ አድርጓል። ድርድሩንም በቅርቡ እንደሚያጠናቅቁ የኦብነግ የትዊተር ገጽ አስነብቧል።

https://p.dw.com/p/35Bsj
20.06.2013 DW Online Karten Basis Aethiopien spanisch

 ቻላቸው ታደሰ 

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ