የአየር ንብረት ለውጥ እና ጣጣው
ማክሰኞ፣ ጥቅምት 6 2011ማስታወቂያ
ከዓመታት በፊት በዚህን ወቅት በአውሮጳ ከባድ ቅዝቃዜ የነበረ ሲሆን ያለፉትን ሁለት ዓመታት እየታየ የመጣው የመሞቅ አዝማሚያ ሀገራቱን ማሳሰቡም አልቀረም። እንደ ዘርፉ ምሁራን አነጋገር ለዚህ ሁሉ ጥፋት ተጠያቂው ያደጉት ሃገራት ወደ ከባቢ አየር የሚለቁት የካርቦንዳይ ኦክሳይድ መጠን መጨመር ነው። የኪዮቶውና የፓሪስ ስምምነቶች እነዚሁ ሃገራት ዓለምን ከባሰ ጥፋት እንዲታደጉ በአስገዳጅነት የገቡት ውል ቢሆንም ለማክበር ማንገራገር አንዳንዴም ጥሎ መውጣትም እየታየበት ነው። ሙሉ ቅንብሩን ከድምፅ ዘገባው ያድምጡ።
ዳግማዊ ሲሳይ
ሸዋዬ ለገሠ