የአረና ትግራይ ጉባኤ
ሐሙስ፣ የካቲት 1 2010ማስታወቂያ
የትግራይ ክልል ምክር ቤት በቅርቡ ያደረገው የካቢኔ ሽግሽግ ያሉትን ችግሮች ለመፍታት መፍትሄ እንደማይሆን ተቃዋሚ ፓርቲው አረና ትግራይ ገለፀ። ድርጅቱ ላለፉት ሁለት ቀናት ካካሄደው የማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ በኋላ ሀገራዊ እና ክልልላዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አስተላልፏል።የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ዝርዝሩን ልኮልናል። ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ኂሩት መለሰ