የአሜሪካ ብሔራዊ ፀጥታ ድርጅት ሚና በኢትዮጵያ
ሐሙስ፣ መስከረም 11 2010ማስታወቂያ
የአሜሪካ ብሔራዊ ፀጥታ ድርጅት፣ በምህፃሩ ኤንኤስኤ የሶማልያ ዓማፂ ቡድን አሸባብ ባካባቢው ያስፋፋውን ሽብር ለመታገል በሚል የስለላ ቁሳቁስ እና ስልጠና ለኢትዮጵያ መስጠቱን አንድ የሂውማን ራይትስ ዎች ተመራማሪ ቢያረጋግጥም፣ ይህ ጽሁፉ እንዳለው ተቃዋሚዎችን ለመጨቆኛ ተግባር መዋሉ ግን አሁንም አጠያያቂ መሆኑን ገልጿል።
መክብብ ሸዋ
አርያም ተክሌ
ነጋሽ መሀመድ