የአሜሪካ ም/ቤት የ HR 128 ረቂቅን አፀደቀ
ረቡዕ፣ ሚያዝያ 3 2010ማስታወቂያ
ከዚህም በተጨማሪ በኢትዮጵያ የተፈጸሙ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች በገለልተኛ አካላት እንዲጣሩ እና ድርጊቱን ፈጽመዋል የተባሉ ሰዎችም ለህግ እንዲቀርቡ ጥሪ አቅርቧል፡፡ የውሳኔ ሀሳቡ የመብት ጥሰት ፈጽመዋል የተባሉ ግለሰቦች እና ተቋማት ላይም ማዕቀብ እንዲጣል ይሻል፡፡ የውሳኔ ሀሳቡ እንዳይጸድቅ የኢትዮጵያ መንግስት ግፊት ሲያደርግ መቆየቱ ይታወሳል፡፡ ዝርዝሩን የዋሽንግተኑ ወኪላችን ልኮልናል።
መክብብ ሸዋ
አዜብ ታደሰ
ሂሩት መለሰ