የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች ጉባዔ
ሐሙስ፣ ነሐሴ 10 2010ማስታወቂያ
በአዲስ አበባ የተደረገው ጉባዔ ዋና ዓላማ ገዢው ኢህአዴግ ብቻውን መልስ ሊያገኝላቸው ላልቻላቸው የሀገሪቱ ችግሮች ባንድነት በመወያየትr መፍትሔ የሚገኝበትን መንገድ ማፈላለግ እንደሆነ ከአስተባባሪዎቹ አንዱ የሆኑት የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት፣ መኢአድ ፕሬዚደንት ዶክተር በዛብህ ደምሴ ለዶይቸ ቬለ ገልጸዋል። የተቃዋሚ ፓርቲዎቹ በሕዝቡ ዘንድ ተቀባይነት ለማግኘት ከፈለጉ በመጀመሪያ በመካከላቸው ያለውን ልዩነት ማስወገድ እንደሚገባቸው ተሳታፊዎች አስታውቀዋል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
አርያም ተክሌ
ሂሩት መለሰ