የአውሮጳ ህብረት ጥረት
ሰኞ፣ ጥር 28 2010ማስታወቂያ
ባለፈው ታህሳስ መጀመሪያ ላይ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለእየሩሳሌም የእሥራኤል ዋና ከተማነት እውቅና ከሰጡ ወዲህ የመካከለኛው ምሥራቅ የሰላም ሂደት ውሉ የጠፋ ይመስላል። የትራምፕ እርምጃ የሰላም ድርድሩን ውጤት በተስፋ ሲጠባበቁ የነበሩ ፍልስጤማውያንን አሳዝኗል። የአውሮጳ ህብረት እና አባል ሀገራቱ የሰላም ሂደቱ እንዲቀጥል የበኩላቸውን እየጣሩ ነው። የዛሬው ማህደረ ዜና የመካከለኛው ምሥራቅ የሰላም ሂደት የገባበትን አጣብቂኝ እና የአውሮጳ ህብረትን ጥረት ይቃኛል።
ገበያው ንጉሴ
ኂሩትመለሰ