የህወሀት ማዕከላዊ ኮሚቴ አስቸኳይ ስብሰባ
ረቡዕ፣ ሰኔ 6 2010ማስታወቂያ
የሕዝባዊ ወያኔ ሐርነት ትግራይ (ህወሀት) ማዕከላዊ ኮሚቴ አስቸኳይ ስብሰባ ትናንት ተጠናቋል።ይሁንና ማዕከላዊ ኮሚቴው በዚህ ስብሰባዉ ማጠቃለያ ያሳለፋቸው ውሳኔዎች ምን እንደሆኑ እስካሁን በይፋ አልተነገረም። ማዕከላዊ ኮሚቴው ዛሬ መግለጫ ያወጣል ተብሎ እየተጠበቀ ነበር። ስለዚሁ ጉዳይ የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር በስልክ አነጋግረነዋል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ኂሩት መለሰ
ነጋሽ መሐመድ