ውይይት፦ የኢህአዴግ ውሳኔ ትርጓሜ እና አፈጻጸም
እሑድ፣ ጥር 6 2010ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢህአዴግ) ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አገሪቱ ስለምትገኝበት ወቅታዊ ሁኔታ ለ17 ቀናት ያህል ካካሄደው ሰፊ ምክክር በኋላ ባለፈው ሳምንት ባወጣው መግለጫ ውሳኔዎች ማስተላለፉ ይታወቃል። በመግለጫው መሰረት ኮሚቴው በተለይ በእስር የሚገኙ አንዳንድ የፖለቲካ አመራሮችን ለመፍታት እና በተለምዶ ማዕከላዊ በሚል የሚታወቀውን የማሰቃየት ተግባር የሚፈጸምበትን የምርመራ ማዕከልን ለመዝጋት ወስኗል። ሳምንት ስለሆነው እና ገና ተግባራዊ ስላልተደረገው የኢህአዴግ ውሳኔ ትርጓሜና አፈጻጸም ውይይት አካሂደናል። አርያም ተክሌ የመራችውን ሙሉ ውይይቱን ለማድመጥ የድምጽ ማዕቀፉን ይጫኑ።
አርያም ተክሌ